×

ሶስቱ የቀብር ጥያቄዎች፣ አራቱ መሰረታዊ ህግጋትና የእስልምና አፍራሾች በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ መፅሀፍ አዘጋጅ: ዶክተር ሀትሰም ሰርሀን ሲሆን በውስጡ - (አማርኛ)

ሶስቱ የቀብር ጥያቄዎች፣ አራቱ መሰረታዊ ህግጋትና የእስልምና አፍራሾች በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ መፅሀፍ አዘጋጅ: ዶክተር ሀትሰም ሰርሀን ሲሆን በውስጡ:– ሀ– ሶስቱ የቀብር ጥያቄዎች: ምርጥ አጭር መልእክት ስትሆን በሰው ልጅ ላይ ማወቁ ግዴታ የሆኑና በቀብሩ ውስጥ ስለእርሷ የሚጠየቅባቸው መሰረቶችን፤ የበእርሷ አላህ ያዘዘባቸውን የአምልኮ አይነቶችንና የእስልምና ሀይማኖትን እርከኖች አካታ ይዛለች። ለ– አራቱ መሰረታዊ....

አል-ኡሱል አስ-ሰላሰህ ሶስቱ መሰረታዊ መርሆዎች - (አማርኛ)

አል-ኡሱል አስ-ሰላሰህ ሶስቱ መሰረታዊ መርሆዎች : ዐቂደህ በኢስላም ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ያለው ጉዳይ ነው፣ ይህ መጽሃፍ ሶስቱ መሰረቶች ትምህርት በውስጡ ይዘዋል፣ አንብበው ዕውቀት እንድቀስሙ ተስፋ እናደርጋለን።

የኢስላም ማዕዘናት - (አማርኛ)

የኢስላም ማዕዘናት

በመጨረሻው ቀን ማመን - (አማርኛ)

በመጨረሻው ቀን ማመን

ከእስልምና ምሰሶ ሁለተኛው ማዕዘን - (አማርኛ)

ከእስልምና ምሰሶ ሁለተኛው ማዕዘን

የሴቶችን ተፈጥሯዊ ደም የተመለከተ አጭር መልዕክት - (አማርኛ)

የሴቶችን ተፈጥሯዊ ደም የተመለከተ አጭር መልዕክት

እኔ ሙስሊም ነኝ - (አማርኛ)

እኔ ሙስሊም ነኝ

የጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያ - (አማርኛ)

ይህ ኪታብ ከነቢዩ (ሰለላሁ ዐለይህ ወሰለም)ተላላቅ ሀዲሶች አንዱ የሆነውን የጅብሪል ሀዲስ ጠቅለል አድርጐ ይዟል። ተጨማሪ ማብራርያም ያክልበታል።

አዲስ ላልሰለሙ መማሪያ በአማርኛ - (አማርኛ)

ይህ በተከታታይ የሚቀርበው ለአዲስ ላሰለሙ ወገኖቻችን ለማስተማር በአማርኛ የቀረበ ትምህርት ነው ይህንን ትምህርት ለአዲስ ላሰለሙ ሰዎች በጣም አንገብጋቢና አስፈላጊ ነው ምክንያቱም በዚህ ሙሃዳራ ዳኢ መሐመድ ሐሰን አዲስ ላሰለሙ ሰዎች በቀላሉ እንዲማሩ አድርጎና በተመች ሁኔታ በስፋት ያቀበበት ሙሃዳራ ነው ::

የአቂዳ መሠረቶች - (አማርኛ)

ይህ ሲዲ ስለ ዐቂዳ መሠረቶች አጥጋቢ ትምህርት ይሰጣል

በቀላል መልኩ የተዘጋጀ የተውሒድ መፅሐፍ - (አማርኛ)

ይህ መጽሐፍ የተውሂድን ምንነትና ወሳኝነት እንደዚሁም የሽርክን(በአላህ የማጋራትን) አደገኝነትና ዓይነቶቹን በሚገባ የሚያብራራ እና የተውሂድን መሰረታዊ ነጥቦች በቀላሉ ለአንባቢያን የሚያስጨብጥ እጥር ምጥን ያለ ወሳኝ መጽሐፍ ነው።